የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር የአፍሪቃ ጉብኝት
የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታይንማየር፣ ምንም እንኳን እልባት ላልተገኘለት የዩክሬይን ቀውስ መፍትሔ በማፈላለጉ ጥረት ቢጠመዱም፣ በማዕከላይ እና በምሥራቅ አፍሪቃ የአራት ቀናት ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታይንማየር፣ ምንም እንኳን እልባት ላልተገኘለት የዩክሬይን ቀውስ መፍትሔ በማፈላለጉ ጥረት ቢጠመዱም፣ በማዕከላይ እና በምሥራቅ አፍሪቃ የአራት ቀናት ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ።