መፍትሄ የታጣለት የስደተኞች እልቂት

በሜዴትራንያን ባህር በኩል ወደ አውሮፓ ለመግባት ሲሞክሩ በጉዞ ላይ ህይወታቸው የሚያልፍ ስደተኞች ቁጥር ባለፈው ዓመት በመጠኑ ቀንሶ ነበር ። ሆኖም ባለፈው ሳምንት ቁጥራቸው ከ300 በላይ የተገመተ ስደተኞች የሜዲቴራንያን ባህር ሲሳይ ሆነዋል ። የቀጠለው የባህር ስደተኞች እልቂትና መላው የዛሬው ትኩረት ነው ።