የሀዋሳ ሀይቅ የተደቀነበት ስጋት DW Amharic December 16, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ሀምሳኛ ዓመቷን በቅርቡ ያከበረችው የሀዋሳ ከተማ ስሟን ያገኘችበት፤ ለመቆርቆርም ያበቃት አጠገቧ ተንጣሎ የሚገኘው ሀይቅ ነው- የሀዋሳ ሀይቅ።