የጎጠኝነት አጥሩ እየተሰበረ … የተስፋ ጎህ እየቀደደ ነው (በዳኛቸው ቢያድግልኝ)
አማርኛና ኦሮምኛ ህብር ፈጥረው የአየር ሞገድ እየሰነጠቁ በጆሮአችን እየተንቆረቆሩ ነው። ፓልቶክ በሚሉት ዘመን አመጣሽ መገናኛ። …አብሮነታችን ያስከብረናል ነጻነት ለሁሉም ሲሆን ያኮራል፣ አብረን ስንሆን ያምርብናል የሚሉ አረፍተነገሮች ከየአቅጣጫው ይሰማሉ። ኢትዮጵያ በኦሮሞ ልጆችም የደም ክፍያ አገር ሆና የቆመች የነጻነት ተምሳሌት እንጂ ኦሮሞ እንደ ህዝብ የማንም ባርያ አልነበረም። (ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለምንበብ ይህንን ይጫኑ)