ይድረስ ለአነስተኛ እና ጥቃቅን ስድብ አምራቾች!

አቤ ቶኪቻው

በመጀመሪያም

ይህ ፅሁፍ ባለፈው አርብ ለወጣችው ለምናፍቃት ፍትህ ጋዜጣ ልኬው ታትሞም የነበረ ነው። ታድያ ለፍትህ ስፅፈው በተቻለኝ አቅም በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ያሉት ፈላጭ ቆራጮቻችን ደም ብዛታቸው ከፍ እንዳይል በመጨነቅ አንዳንድ ሃሳቦች ላይ ቁጥብ ስድር ለማለት ሙከራ አድርጊያለሁ። ምክንያቱም ሰዎቹ ደማቸው ሲፈላ የሚያደርጉትን አያውቁትምና፤ የአዲሳባ ወዳጆቼ እንዲሁ ያለባቸው ጦስ ሳያንሳቸው እኔ ደግሞ ተጨማሪ አልሆንባቸውም ብዬ ነው። እናም ይህ ፅሑፍ ዛሬ ለዌብ ሳይቶች ስልከው ትንሽ ከለስ ከለስ አድርጌዋለሁ…

እስቲ አንብቡልኝ…!