አዲሱ የሶማሊያ ካቢኔ
አዲሱ የሶማሊያ ካቢኔ ሃገሪቱን ከሁከትና አመፅ ነፃ አድርጎ የመምራት ሃላፊነት ተረክቧል ። 25 አባላት ያሉት አዲሱ ካቢኔ ከትናንት በስተያ ነበር በሶማሊያ ፓርላማ የፀደቀው ። የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኦማር አብዱረሺድ አሊ ሻርማርኬ ለፓርላማው ያቀረቡት ካቢኔ የጸደቀው ከ3 ሙከራ በኋላ ነው ።
አዲሱ የሶማሊያ ካቢኔ ሃገሪቱን ከሁከትና አመፅ ነፃ አድርጎ የመምራት ሃላፊነት ተረክቧል ። 25 አባላት ያሉት አዲሱ ካቢኔ ከትናንት በስተያ ነበር በሶማሊያ ፓርላማ የፀደቀው ። የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኦማር አብዱረሺድ አሊ ሻርማርኬ ለፓርላማው ያቀረቡት ካቢኔ የጸደቀው ከ3 ሙከራ በኋላ ነው ።