አሳዛኙ የስደተኞች እልቂት
ባለፈው ሰኞ በሜዲትራንያን ባህር በኩል ወደ ኢጣልያ በጀልባ በመጓዝ ላያ የነበሩ የ27 አፍሪቃውያን ስደተኞች አሳዛኝ እሟሟት አነጋግሮ ሳያበቃ ዛሬ ደግሞ ከ300 በላይ ስደተኞች የተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ሰጥመው እዚያው ሜዲትራንያን ባህር ውስጥ ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተዘግቧል ።
ባለፈው ሰኞ በሜዲትራንያን ባህር በኩል ወደ ኢጣልያ በጀልባ በመጓዝ ላያ የነበሩ የ27 አፍሪቃውያን ስደተኞች አሳዛኝ እሟሟት አነጋግሮ ሳያበቃ ዛሬ ደግሞ ከ300 በላይ ስደተኞች የተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ሰጥመው እዚያው ሜዲትራንያን ባህር ውስጥ ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተዘግቧል ።