የፈረንሳይ እና የአፍሪቃ ሀገራት ጉባዔ ፍፃሜ

የፈረንሳይ እና የአፍሪቃ ሀገራት ጉባዔ ባለፈው የሳምንት መጨረሻ በፓሪስ ተካሄደ። በዚሁ « ሁሉን የሚያሳትፍ እድገት » የሚል ርዕስ በተሰጠው ጉባዔ ላይ ከአፍሪቃ ጋር ያላትን የኤኮኖሚ እና የንግድ ግንኙነት የማጠናከር ፍላጎት ያላት