አቶ ግርማ ዋቄ በሩዋንዳ ተደራራቢ ሹመት አገኙ Ethiopian Reporter January 28, 2012 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ግርማ ዋቄ የሩዋንዳ መንግሥት የትራንስፖርት ሚኒስቴር በአቪዬሽን ጉዳዮች አማካሪና የሩዋንዳ አየር መንገድ (ሩዋንዳ ኤር) የቦርድ ሊቀመንበር አድርጐ ሾሟቸው፡፡