በቡድን በመደራጀትና ወንጀል በመፈጸም ተጠርጥረው ከታሰሩት “የ24 ቀበሌ ልጆች” አንዱ አመለጠ

–    ማረሚያ ቤት ለፍርድ ቤት የጻፈው ደበዳቤ አሳማኝ አይደለም ተባለ
–    ‹‹ምስክሮቻችን ታፍነው ስለሚወሰዱ በዝግ ይታይልን›› የተከሳሾች ጠበቃ ‹‹ስለመታፈን የተሰማ ነገር ቢኖርም የተረጋገጠ ነገር የለም›› ፍርድ ቤቱ