መድን ድርጅት ለካንጋሮ ፕላስት 21.1 ሚሊዮን ብር ካሳ ከፈለ Ethiopian Reporter January 25, 2012 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ከአሥር ዓመት በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ ትልቁን የካሳ ክፍያ 21.1 ሚሊዮን ብር ባለፈው መስከረም ወር በእሳት ለወደመው ካንጋሮ ፕላስት ፋብሪካ መክፈሉን አስታወቀ፡፡