እሥረኞቹ ስዊድናውያን ጋዜጠኞችና የይቅርታ ጥያቄ
አሸባሪነትን ደግፈዋል፣ ወደሀገሪቱም በሕገወጥ መንገድ ገብተዋል በሚል ከጥቂት ጊዜ በፊት አስራ አንድ አመት እስራት የተበየነባቸዉ ስዊድናዉያን ጋዜጠኞች ካርሰን ዮሀን እና ማርቲን ሺቢየ በይግባኝ ፈንታ ምሕረት እንዲደረግላቸው ለመጠየቅ ወሰኑ ተባለ።
አሸባሪነትን ደግፈዋል፣ ወደሀገሪቱም በሕገወጥ መንገድ ገብተዋል በሚል ከጥቂት ጊዜ በፊት አስራ አንድ አመት እስራት የተበየነባቸዉ ስዊድናዉያን ጋዜጠኞች ካርሰን ዮሀን እና ማርቲን ሺቢየ በይግባኝ ፈንታ ምሕረት እንዲደረግላቸው ለመጠየቅ ወሰኑ ተባለ።