የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጉብኝት በሰሜን አፍሪቃ

የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጊዶ ቬስተርቨለ በሰሜን አፍሪቃ 3 አገሮችን ሲጎበኙ፤ አገራቸው ፤ የተለያየ እርዳታ እንደምታቀርብ ቃል ገብተዋል።