የጋምቤላ የነዳጅ ፍለጋ ስምምነት ሊፈረም ነው Ethiopian Reporter January 6, 2012 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የማዕድን ሚኒስቴር በጋምቤላ ክልል የነዳጅ ፍለጋ ሥራ ለማካሄድ የሚያስችል ስምምነት ሳውዝ ዌስት ኢነርጂ ከተባለ ኢትዮጵያዊ የነዳጅ ኩባንያ ጋር የፊታችን ሰኞ ይፈራረማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡