የኦነግ አዲስ አቋም እና የሌላኛዉ ወገን ተቃዉሞ

በጀነራል ከማል ገልቹ የሚመራዉ ኦሮሞ ነፃነት ግንባር ከኢትዮጵያ መገንጠል የሚለዉን ዓላማዉን መተዉን ባለፈዉ እሁድ ባወጣዉ መግለጫ አስታዉቋል።