በምሥራቅ ሸዋ የእርሻ መሬት ተከራይተው ሲሠሩ የቆዩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ተባረሩ

. ከአርሶ አደሩ ለ99 ዓመት መሬት የተከራዩ አሉበት

በምሥራቅ ሸዋ ዞን ሥር ባሉ የተለያዩ ወረዳዎች የእርሻ መሬት ተከራይተው  አትክልትና ፍራፍሬ በማምረት ላይ የነበሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች እንዲባረሩ ተደረገ፡፡