የእዉቀት ሽግግርና ጤና

ኢትዮጵያ ዉስጥ በወባ በሽታ፤ ኤድስና በሳንባ ነቀርሳ ምክንያት ከሚያልፈዉ የሴቶች ህይወት ይልቅ በወሊድ ወቅት የሚቀጠፈዉ የእናቶች ቁጥር እንደሚበልጥ መረጃዎች ያመለክታሉ።