ለብሔራዊ ባንክ ትልቅ ሥልጣን የሚሰጥ የመድን ሥራ ረቂቅ አዋጅ ቀረበ Ethiopian Reporter December 31, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የመድን ሥራን በመፍቀድና በመቆጣጠር ረገድ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ትልቅ ሥልጣን የሚሰጥ አዲስ የመድን ሥራ ረቂቅ አዋጅ ለተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡ ረቂቂ አዋጁ ከባለድርሻ አካላት ተቃውሞ ቀርቦበታል፡፡