በረከት ስምኦን በመጽሐፋቸው ስለማን ምን አሉ?
ባለፈው ማክሰኞ በሸራተን አዲስ የተመረቀው የአቶ በረከት ስምኦን ‹‹የሁለት ምርጫዎች ወግ›› እንደተጠበቀው ተቃዋሚዎችን የሚያብጠለጥል፣ እንደተገመተውም ኢሕአዴግን የሚያንቆለጳጵሱ ታሪኮችን ይዞ ቀርቧል፡፡
ባለፈው ማክሰኞ በሸራተን አዲስ የተመረቀው የአቶ በረከት ስምኦን ‹‹የሁለት ምርጫዎች ወግ›› እንደተጠበቀው ተቃዋሚዎችን የሚያብጠለጥል፣ እንደተገመተውም ኢሕአዴግን የሚያንቆለጳጵሱ ታሪኮችን ይዞ ቀርቧል፡፡