በጀርመኑ ፕሬዝዳንት ላይ የሚሰነዘረው ትችት

የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ክርስቲያን ቩልፍ የኒደርዛክሰን ፌደራዊ ክፍለ ግዛት ጠቅላይ ሚኒስትር በነበሩበት ወቅት ከግለሰብ በተበደሩት ገንዘብ መንስኤ የሚሰነዘርባቸው ወቀሳ እንደቀጠለ ነው ።