በኦሮሚያ ክልል ለአሽከርካሪዎች አስገዳጅ ሥልጠና እየተሰጠ ነው
ሥልጠናው የክልሉን የቤት አውቶሞቢሎች ይጨምራል
የኦሮሚያ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ የክልሉ ሰሌዳ ያላቸውን ጨምሮ በክልሉ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች ሥልጠና እንዲወስዱ እያደረገ ነው፡፡
የኦሮሚያ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ የክልሉ ሰሌዳ ያላቸውን ጨምሮ በክልሉ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች ሥልጠና እንዲወስዱ እያደረገ ነው፡፡