አባባ ተስፋዬ( ተስፋዬ ሳህሉ)

ለ42 ዓመታት በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ልጆችን ተረትና ምሳሌ በማስተማር፤ የሚታወቁ አንድ አንጋፋ የኪነ ጥበብ ሰው የዛሬው የባህል መድረክ እንግዳችን ናቸው።