የቡድን-20 ሃገራት የመሪዎች ጉባኤና ፑቲን
በቡድን 20 አባል ሃገራት ጉባኤ የዩክሬይን ቀውስን አስመልክቶ በደረሰባቸው ብርቱ ወቀሳ የተነሳ የሩስያው ፕሬዚዳንት ጉባኤው ሳይጠናቀቅ አቋረጥው ሊወጡ እንደሚችሉ ዛቱ። በኢንዱስትሪ የበለፀጉት ሃገራት የሚያኪያሂዱት ጉባኤ የሚጠናቀቀው በኹለተኛ ቀኑ እሁድ ነው።
በቡድን 20 አባል ሃገራት ጉባኤ የዩክሬይን ቀውስን አስመልክቶ በደረሰባቸው ብርቱ ወቀሳ የተነሳ የሩስያው ፕሬዚዳንት ጉባኤው ሳይጠናቀቅ አቋረጥው ሊወጡ እንደሚችሉ ዛቱ። በኢንዱስትሪ የበለፀጉት ሃገራት የሚያኪያሂዱት ጉባኤ የሚጠናቀቀው በኹለተኛ ቀኑ እሁድ ነው።