በአዲስ አበባ የፌደራል ፖሊስ ጥበቃ ተጠናክሯል
የውጭ ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያዊያን በየቤታቸው ይፈተሻሉ
Ethiopia Zare (አርብ ህዳር 29 ቀን 2004 ዓ.ም. December 9, 2011)፦ በመናገሻዋ አዲስ አበባ በየትላልቅ ፎቆችና ዋና ዋና መንገዶች ዙሪያ የፌደራል ፖሊስ በመባል የሚታወቁት ተወርዋሪ የጥበቃ ኃይሎችና የደህንነት አባላት ሩጫ ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ መታየታየቱ ተገለጸ።