ሰበር ዜና – ቅ/ሲኖዶሱን ያነጋገረው የማኅበራት ተጠሪነት በጊዜያዊነት ለሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በማድረግና የቁጥጥር ሥርዐት በመዘርጋት ተቋጨ፤ የማኅበራት ማደራጃ መምሪያን የማቋቋም አስፈላጊነት በጥናት ይወሰናል

Holy Synod00

የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ

  • ለቁጥጥሩ ማኅበራት የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነቱን ሞዴላሞዴል ይጠቀማሉ
  • ዕውቅና የመስጠት፣ ደንባቸውን የማጽደቅና የመሰረዝ ሥልጣን የቅ/ሲኖዶሱ ኾኖ ጸንቷል
  • በሰ/ት/ቤቶች ማ/መምሪያው የማኅበራትን ጉዳይ የሚከታተለው የመምሪያ ሊቀ ጳጳሱ ነው
  • ማኅበረ ቅዱሳን በውሳኔው ማህቀፍ ውስጥ በሚሻሻልለት መተዳደርያ ደንብ ይመራል
  • ስብሰባው የሊቃነ ጳጳሳትን ተጠሪነት በሚወስኑና በሌሎች የማሻሻያው ልዩነቶች ላይ  ቀጥሏል