ቤጂንግ፤ በተበከለ አየር ማራቶን ተካሄደ
የተበከለ አየር ባጠላባት የቻይና መዲና ቤጂንግ ውስጥ በተካሄደ የማራቶን ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አሸናፊ ሆኑ። በውድድሩ ወደ 25000 የሚጠጉ ሯጮች ተሳታፊ መሆናቸውም ተዘግቧል።
የተበከለ አየር ባጠላባት የቻይና መዲና ቤጂንግ ውስጥ በተካሄደ የማራቶን ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አሸናፊ ሆኑ። በውድድሩ ወደ 25000 የሚጠጉ ሯጮች ተሳታፊ መሆናቸውም ተዘግቧል።