የምርጫ ዝግጅት በሩሲያ

የፊታችን እሁድ ሩሲያ ምክር ቤታዊ ምርጫ ታካሂዳለች። በምርጫዉ ለመወዳደር የተፈቀደላቸዉ በክሬምሌን ማረጋገጫ ያገኙ ሰባት ፓርቲዎች ብቻ ናቸዉ።