አፍቓኒስታን ከቦን-ጉባኤ እስከ ቦን ጉባኤ
የፕሬዝዳት ሐሚድ ካርዛይ የፀጥታ ጉዳይ አማካሪ ራንጊን ዳድፋር ስፓንታ ባለፈዉ ቅዳሜ እንዳሉት ቦን በአስር አመት ለሁለተኛ ጊዜ ያስተናገደችዉ ጉባኤ ለጀርመንና ለአፍቃኒስታን ትብብር ጥንካሬ አብነት፥ ለአፍቃኒስታን ሕዝብ ደግሞ ሌላ ተስፋ-ፈንጣቂ ነዉ።
የፕሬዝዳት ሐሚድ ካርዛይ የፀጥታ ጉዳይ አማካሪ ራንጊን ዳድፋር ስፓንታ ባለፈዉ ቅዳሜ እንዳሉት ቦን በአስር አመት ለሁለተኛ ጊዜ ያስተናገደችዉ ጉባኤ ለጀርመንና ለአፍቃኒስታን ትብብር ጥንካሬ አብነት፥ ለአፍቃኒስታን ሕዝብ ደግሞ ሌላ ተስፋ-ፈንጣቂ ነዉ።