ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ የማበረታቻ ፓኬጁን ሊያሻሽል ነው

(በአሥራት ሥዩም)

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ በአዲስ አበባና በአካባቢዋ የሚታየውን የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ክምችት፣ ወደ ሌሎች ክልሎች ለማሠራጨት የሚያስችል የኢንቨስትመንት ማበረታቻ በሥራ ላይ ለማዋል መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡