እንደገና ወደ ሶማሊያ? Ethiopian Reporter December 3, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ከአምስት ዓመታት በፊት በሶማሊያ ተጠናክሮ የመጣውና የሽግግር መንግሥቱን በመጣል ሥልጣን ለመቆናጠጥ ተቃርቦ የነበረው እስላማዊ የፍርድ ቤቶች ኅብረት ተስፋ ተጥሎበት ነበር፡፡