«ዓለም አቀፍ የሰላም ዕለት» በአፍሪቃዉ ሕብረት
የፊታችን እሁድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ታስቦ የሚዉለዉ «ዓለም አቀፍ የሰላም ዕለት» ዛሪ በአፍሪቃ ሕብረት ታስቦ ዋለ። የተ.መ ተጠሪዎችና ተቀማጭነታ ቸዉ አዲስ አበባ የሆኑ የሕብረቱ አባል ሃገራት አምባሳደሮች ተገኝተዋል።
የፊታችን እሁድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ታስቦ የሚዉለዉ «ዓለም አቀፍ የሰላም ዕለት» ዛሪ በአፍሪቃ ሕብረት ታስቦ ዋለ። የተ.መ ተጠሪዎችና ተቀማጭነታ ቸዉ አዲስ አበባ የሆኑ የሕብረቱ አባል ሃገራት አምባሳደሮች ተገኝተዋል።