በጐንደር ዩኒቨርሲቲ ከ800 በላይ ተማሪዎች ባልታወቀ ወረርሽኝ ተጠቁ

የጐንደር ዩኒቨርሲቲ ማራኪና ቴዎድሮስ ካምፓስ ተማሪዎች እስካሁን ምንነቱ ባልተረጋገጠ የበሽታ ወረርሽኝ መጠቃታቸው ታወቀ፡፡