ኢትዮጵያዊቷ የቢግ ብራዘር ተሳታፊ

ከማታውቃቸው ሰዎች ጋር በግዴታ ሳይሆን በውዴታ ለመኖር የፈቀደችው ኢትዮጵያዊት ሀኒ መኩሪያ፤ ለ91 ቀናት በደቡብ አፍሪቃ ቢግ ብራዘር በመባል በሚታወቀው ቤት ቆይታለች።