ኢትዮጵያዊቷ የቢግ ብራዘር ተሳታፊ DW Amharic November 25, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ከማታውቃቸው ሰዎች ጋር በግዴታ ሳይሆን በውዴታ ለመኖር የፈቀደችው ኢትዮጵያዊት ሀኒ መኩሪያ፤ ለ91 ቀናት በደቡብ አፍሪቃ ቢግ ብራዘር በመባል በሚታወቀው ቤት ቆይታለች።