ኢትዮጵያ የሶማሊያን ድንበር ጥሳ አለመግባቷን አስተባበለች Ethiopian Reporter November 23, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኢትዮጵያ ጦር የሶማሊያን ድንበር ጥሶ መግባቱ በተለያዩ ሚዲያዎች ቢዘገብም፣ ኢትዮጵያ ሠራዊቷ ሶማሊያ አለመግባቱን አስተባበለች፡፡