የጋዜጠኞች ፈተና በሶማሊያ
ሶማሊያ ዉስጥ ባለፈዉ ሳምንት ማብቂያ ተይዘዉ ከነበሩ ጋዜጠኞች አብዛኞቹ ሲለቀቁ በእስር ላይ የሚገኙት ከፍተኛ ድብደባ እንደተፈጸመባቸዉ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ተሟጋች ድርጅት አመለከተ።
ሶማሊያ ዉስጥ ባለፈዉ ሳምንት ማብቂያ ተይዘዉ ከነበሩ ጋዜጠኞች አብዛኞቹ ሲለቀቁ በእስር ላይ የሚገኙት ከፍተኛ ድብደባ እንደተፈጸመባቸዉ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ተሟጋች ድርጅት አመለከተ።