የአንድነት ፓርቲ እና የሥልጣን ሽኩቻ
አምስት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ከሃላፊነታቸው የለቀቁበት ምክንያት አልገባኝም ሲሉ የፓርቲው ፕሬዝደንቱ አስታወቁ።የፓርቲዉ ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው እንደሚሉት ከሥልጣን የለቀቁት አምስቱ ሰዎች በደብዳቤ ከገለፁት በስተቀር የሚያዉቁት የለም።
አምስት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ከሃላፊነታቸው የለቀቁበት ምክንያት አልገባኝም ሲሉ የፓርቲው ፕሬዝደንቱ አስታወቁ።የፓርቲዉ ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው እንደሚሉት ከሥልጣን የለቀቁት አምስቱ ሰዎች በደብዳቤ ከገለፁት በስተቀር የሚያዉቁት የለም።