ኬንያ፤ ለምዕራብ አፍሪቃ ተጓዦች ድንበርዋን ዘጋች

የኤቦላ ወረርሽን የአፍሪቃ መንግሥታትን ክፉኛ አሳስቧል። የህዝቡ ጤንነት ስጋት ላይ በመዉደቁ ስትል ኬንያ ቆራጥ ርምጃ ስትወስድ የናይጄሪያ የህክምና ባለሙያዎች ደግሞ ከሙያዊ ግዴታቸው በመሸሽ ላይ ይገኛሉ።