ታስረው የነበሩት የስሎቫኪያ አምባሳደር ወደ አገራቸው ተመለሱ Ethiopian Reporter November 16, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በኢትዮጵያ ፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር ውለው ለሁለት ቀናት ከታሰሩ በኋላ የተለቀቁት በኢትዮጵያ የስሎቫኪያ አምባሳደር፣ በጉዳዩ ዙርያ ከስሎቫክ ባለሥልጣናት ጋር ለመመካከር ወደ አገራቸው መመለሳቸውን ዘ ስሎቫክ ስፔክታተር የተባለ የስሎቫኪያ ጋዜጣ ዘገበ፡፡