የጀርመን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ DW Amharic October 22, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ሚኒስትር ቬስተርቬለ በጀርመን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዙሪያ አንድ ሰዓት የፈጀው ንግግር አድርገዋል። አፍሪካን በተመለከተ የጀርመን ፖሊሲ በንግግራቸው ትኩረት አልተሰጠውም።