ናይጀሪያዉያን ተማሪዎች ከታገቱ መቶ ቀን
ናይጀሪያ ዉስጥ የሚንቀሳቀሰዉ እስላማዊ ታጣቂ ቡድን ቦኮሃራም በሰሜን ምሥራቅ የሃገሪቱ ክፍል ከሚገኘዉ ቦርኖ ግዛት ከ200 የሚበልጡ ታዳጊ ሴት ተማሪዎችን አግቶ ከወሰደ 100 ቀን ሞላዉ። ከጎርጎሪዮሳዊዉ 2009ዓ,ም ጀምሮ ከ10,000 ሕዝብ በላይ ከፈጀዉ ከዚህ ቡድን እስካሁን ልጆቹን ማስለቀቅ ባለመቻሉ የናይጀሪያ የጦር ኃይል ይተቻል።
ናይጀሪያ ዉስጥ የሚንቀሳቀሰዉ እስላማዊ ታጣቂ ቡድን ቦኮሃራም በሰሜን ምሥራቅ የሃገሪቱ ክፍል ከሚገኘዉ ቦርኖ ግዛት ከ200 የሚበልጡ ታዳጊ ሴት ተማሪዎችን አግቶ ከወሰደ 100 ቀን ሞላዉ። ከጎርጎሪዮሳዊዉ 2009ዓ,ም ጀምሮ ከ10,000 ሕዝብ በላይ ከፈጀዉ ከዚህ ቡድን እስካሁን ልጆቹን ማስለቀቅ ባለመቻሉ የናይጀሪያ የጦር ኃይል ይተቻል።