ኤች አይቪ ኤድስን ለመዋጋት የተደረጉ ጥረቶች

በጎርጎሪዮሳዊዉ 2012ዓ,ም በ50 ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ባላቸዉ ሃገራት የተካሄደ ምርምር 12 በመቶ የሚሆኑት በወሲብ ንግድ የተሠማሩ ሰዎች በHIV ቫይረስ መያዛቸዉን ያመለክታል። በዚህ ተግባር ከተሠማሩት 50 በመቶዉ የሚሆኑት በቫይረሱ የተያዙባቸዉ አካባቢዎች ደግሞ ከሰሃራ በስተደቡብ የገኙት ሃገራት ናቸዉ።