ከብ/ቡድኗ ድል በኋላ የጀርመን ገጽታ በሌሎች እይታ
ብራዚል ውስጥ በተካሄደው የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ላይ በፍጻሜ ግጥሚያ ጀርመን አርጀንቲናን አንድ ለባዶ አሸንፋ ለአራተኛ ጊዜ የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ባለቤት ከሆነች ይኸው ሁለት ቀናት አልፈዋል።
ብራዚል ውስጥ በተካሄደው የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ላይ በፍጻሜ ግጥሚያ ጀርመን አርጀንቲናን አንድ ለባዶ አሸንፋ ለአራተኛ ጊዜ የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ባለቤት ከሆነች ይኸው ሁለት ቀናት አልፈዋል።