በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት የደፈጠጡ አገር አልባ ናቸው!

ፕሮፌሰር አለማየሁ ገ/ማርያም

ትርጉም – ነጻነት ገብሬ

በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ወንጀል

ፍፃሜ መሪ ተዋንያን ሆነው ከቆዩ በኋላ በመሰደድ በአሜሪካ እራሳቸውን 

ደብቀው በተቀመጡ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ላይ የዩናይትድ

ስቴትስ አሜሪካ የፍትህ መምሪያ ጥቆማእንዲቀርብለት 

ኢትዮጵያውያንን/ትን በማበረታታት ላይ ይገኛል፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ …