በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት የደፈጠጡ አገር አልባ ናቸው!
ፕሮፌሰር አለማየሁ ገ/ማርያም
ትርጉም – ነጻነት ገብሬ
በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ወንጀል
ፍፃሜ መሪ ተዋንያን ሆነው ከቆዩ በኋላ በመሰደድ በአሜሪካ እራሳቸውን
ደብቀው በተቀመጡ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ላይ የዩናይትድ
ስቴትስ አሜሪካ የፍትህ መምሪያ ጥቆማእንዲቀርብለት
ኢትዮጵያውያንን/ትን በማበረታታት ላይ ይገኛል፡፡
ፕሮፌሰር አለማየሁ ገ/ማርያም
ትርጉም – ነጻነት ገብሬ
በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ወንጀል
ፍፃሜ መሪ ተዋንያን ሆነው ከቆዩ በኋላ በመሰደድ በአሜሪካ እራሳቸውን
ደብቀው በተቀመጡ የሰብአዊ መብት ደፍጣጮች ላይ የዩናይትድ
ስቴትስ አሜሪካ የፍትህ መምሪያ ጥቆማእንዲቀርብለት
ኢትዮጵያውያንን/ትን በማበረታታት ላይ ይገኛል፡፡