የአየር ጠባይ ለዉጥና ስደት
ሳይንቲስቶች ሳይቤሪያ በቅርቡት አደገኛ ጎርፍና ሌሎች የተፈጥሮ አደጋዎች በተደጋጋሚ ሊገጥማት እንደሚችል አመለከቱ። ባለሙያዎቹ እንደሚሉት እያደገ የመጣዉ የዓለም የሙቀት መጠን ያስከተለዉ ጎርፍም በተጠቀሰዉ አካባቢ ባለፈዉ እና በያዝነዉ ወር ከ50 ሺህ የሚበልጡ ሰዎችን ኑሮ አናግቷል።
ሳይንቲስቶች ሳይቤሪያ በቅርቡት አደገኛ ጎርፍና ሌሎች የተፈጥሮ አደጋዎች በተደጋጋሚ ሊገጥማት እንደሚችል አመለከቱ። ባለሙያዎቹ እንደሚሉት እያደገ የመጣዉ የዓለም የሙቀት መጠን ያስከተለዉ ጎርፍም በተጠቀሰዉ አካባቢ ባለፈዉ እና በያዝነዉ ወር ከ50 ሺህ የሚበልጡ ሰዎችን ኑሮ አናግቷል።