ያለ ውጤት ያበቃው የሱዳን ተወካዮች ድርድር

የሰሜን ሱዳን የደቡብ ሱዳን ተጠሪዎች የነዳጅ ዘይት ሀብት ክምችት ባላት በአቢዮ ግዛት የወደፊት ዕጣ ፈንታ ላይ አዲስ አበባ ውስጥ ያካሄዱት ድርድር ያለ ውጤት አበቅቷል ።