ያለ ውጤት ያበቃው የሱዳን ተወካዮች ድርድር DW Amharic October 13, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የሰሜን ሱዳን የደቡብ ሱዳን ተጠሪዎች የነዳጅ ዘይት ሀብት ክምችት ባላት በአቢዮ ግዛት የወደፊት ዕጣ ፈንታ ላይ አዲስ አበባ ውስጥ ያካሄዱት ድርድር ያለ ውጤት አበቅቷል ።