የስዊድናዊያኑን ጋዜጠኞች ጉዳይ የተመለከተው ችሎት DW Amharic November 1, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአሸባሪነት የተከሰሱ የሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞችንና ሁለት ኢትዮጵያውያንን ክስ ዛሬ ሲያደምጥ ነው የዋለው ።