የኬንያ ወታደሮች በሶማሊያ መቆየት

የኬንያ ወታደሮች የሶማልያ ዓማጽያን ቡድን አሸባብን ለመዋጋት ወደ ሶማሊያ ከገቡ ከሁለት ሣምንታት በኋላ ትናንት በተዋጊ አይሮፕላኖቻቸው በጣሉት የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 5 ሠላማዊ ሰዎችን ገድለው፣ አርባ አምሥት አቆሰሉ።