ኢየሱስ ወርቅ ዛፉ ሥልጣናቸውን አስረከቡ
– የኢንሹራንስ ኩባንያ ማቋቋሚያ ካፒታል እንዲጨምር ተጠየቀ
ከ50 ዓመታት በላይ በኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ውስጥ በማገልገል የሚታወቁትና የኅብረት ኢንሹራንስ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉ ኃላፊነታቸውን ለምክትላቸው አስተላለፉ፡፡
ከ50 ዓመታት በላይ በኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ውስጥ በማገልገል የሚታወቁትና የኅብረት ኢንሹራንስ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉ ኃላፊነታቸውን ለምክትላቸው አስተላለፉ፡፡