የጀርመን ዉህደት እና ኢትዮጽያዉያን

ጀርመናዉያን ከአራት አስርተ አመታት ክፍፍል በኋላ አንድ ሆነዉ በፍቅር መኖር የጀመሩበትን ሃያኛ ዓመት መታሰቢያ በደማቅ አክብረዋል።